አዲስ አበባ —
የፋሲካ በዓል መከበር ያለበት ሌሎችንም በማሰብ መሆኑን ብዑዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አሳሰቡ፡፡
በክርስቶስ ሞት ቤዛነት እግዚአብሄር የሰውን ልጅ የታረቀበት ነው ብለዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ።
ለዝርዝሩ ፓትርያርኩ በዓሉን አስመልክቶ የሰጡትን ቡራኬና ያስተላለፉትን መልእክት የተከታተለን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአቡነ ማትያስ ቃለ-ቡራኬ
የፋሲካ በዓል መከበር ያለበት ሌሎችንም በማሰብ መሆኑን ብዑዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አሳሰቡ፡፡
በክርስቶስ ሞት ቤዛነት እግዚአብሄር የሰውን ልጅ የታረቀበት ነው ብለዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ።
ለዝርዝሩ ፓትርያርኩ በዓሉን አስመልክቶ የሰጡትን ቡራኬና ያስተላለፉትን መልእክት የተከታተለን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡