በሀገሪቱ የጅምላ እሥራት፣ ማሳደድና ማስፈራራት እንዲቆም ፓርቲዎች ጠይቁ

  • መለስካቸው አምሃ
ኢትዮጵያ ውስጥ “እየተፈፀመ ነው” ያሉት ጅምላ እሥራት፣ ማሳደድና ማስፈራራት በአስቸኳይ እንዲቆም የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድና የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ - ኢሕአፓን ጨምሮ ሰባት ፓርቲዎች ጠይቀዋል።

ደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚነሱ የክልል ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ “በንፁሃን ዜጎች ላይ ግድያ፣ ዝርፊያና ወከባ የፈፀሙ ወገኖች ሕግ ፊት ይቅረቡ” ሲሉም ፓርቲዎቹ ጥሪ አሰምተዋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በሀገሪቱ የጅምላ እሥራት፣ ማሳደድና ማስፈራራት እንዲቆም ፓርቲዎች ጠይቁ