አዲስ አበባ —
እስከዛሬ ድረስ በቀረቡ የዋናው ኦዲተር መሥሪያ ቤት ሪፖርት ተለይተው በወጡ ጉልህ ግድፈቶች ምንም የሕግ እርምጃ ተወስዶ እንደማያውቅ የወቅቱ የፓርላማው የመንግሥት አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሊቀመንበር እንደራሴ ግርማ ሰይፉ አክለውም “ጠቅላይ ሚኒስትሮቹም እስከዛሬ እርምጃ አልወሰዱም” ብለዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
እስከዛሬ ድረስ በቀረቡ የዋናው ኦዲተር መሥሪያ ቤት ሪፖርት ተለይተው በወጡ ጉልህ ግድፈቶች ምንም የሕግ እርምጃ ተወስዶ እንደማያውቅ የወቅቱ የፓርላማው የመንግሥት አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡
የቋሚ ኮሚቴው ሊቀመንበር እንደራሴ ግርማ ሰይፉ አክለውም “ጠቅላይ ሚኒስትሮቹም እስከዛሬ እርምጃ አልወሰዱም” ብለዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡