የፓርላማ ውሎ

  • መለስካቸው አምሃ

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

በዚህ ዓመት የሚደረገው ምርጫ ባለፉት ምርጫዎች የታዩት ጉድለቶችን የሚያርም ለማድረግ መንግሥት ቁርጠኛነት እንዳለው የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት አስታወቁ።

ሂደቱን ለማሰናከል የሚፈፀሙ ህገወጥ ተግባራትን ደግሞ፤ በህግና በሥነ ስርዓት እንደሚያስተካክሉ ገለፁ።

በምጣኔ ኃብት መስኩም በቅርቡ ይፋ የተደረገው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ተግባራዊ እንደሚደረግ አመለከቱ።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የፓርላማ ውሎ