የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡ ዕርምጃው ሰላማዊ የፖለቲካ ትግልን እንደሚያበረታታም ተነገረ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ኦነግና ኦብነግ ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ተሰረዙ