በሙስና የተጠረጠሩ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው

  • እስክንድር ፍሬው
በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ትናንት ፍ/ቤት መቅረባቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

የአሥራ አራት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸውም ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በሙስና የተጠረጠሩ 37 የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው