የሙስሊሙ ማኅረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ተከሣሾች ችሎት ቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት


Your browser doesn’t support HTML5

የሙስሊሙ ማኅረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ተከሣሾች ችሎት ቀረቡ


በሽብር ፈጠራ ክሥ ተመሥርቶባቸው እሥር ቤት የሚገኙት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትና የሌሎች ተከሣሾች ጠበቆች ያቀረቡት የመከላከያ ማስረጃ ጭብጦች ያልተሟሉና ግልፅነት የጎደላቸው በመሆናቸው ፍርድ ቤቱ ውድቅ እንዲያደርጋቸው ፌደራል አቃቤ ሕግ ጠይቋል፡፡

የተከሻሽ ጠበቀች በበኩላቸው ለተቃውሞው ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡