የኢትዮ-ኬንያ ድንበር ተሻጋሪ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ሰሞኑን በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ግጭት ዙሪያ ሃዋሳ ከተማ ውስጥ ተሰብስቦ መክሯል።
ሃዋሣ —
የኢትዮ-ኬንያ ድንበር ተሻጋሪ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ሰሞኑን በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ግጭት ዙሪያ ሃዋሳ ከተማ ውስጥ ተሰብስቦ መክሯል።
የምክክር መድረኩ በሁለቱ አገሮች ድንበር አካባቢ የሚከሰቱ ግጭቶችን መፍታት ያስችላል የተባለውን የጋራ መርኃ ግብር በመቅረፅ ተጠናቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ግጭት ዙሪያ ውይይት በሃዋሳ