የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የኬንያ ጉብኝት የሁለቱን ሀገሮች የቆየ መልካም ግንኙነት ባለው ለማስቀጠል ሳይሆን ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማሻገር የተደረገ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የኬንያ ጉብኝት የሁለቱን ሀገሮች የቆየ መልካም ግንኙነት ባለው ለማስቀጠል ሳይሆን ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማሻገር የተደረገ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቁ፡፡
ሞያሌን ታላቅ የንግድና የኢንዱስትሪ ከተማ ለማድረግ ሁለቱ መንግሥታት መስማማታቸውን ታውቋል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የኬንያ ጉብኝት
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ በኬንያ