ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ዜጎች ያለ ምንም እንግልት ከሀገር እንዲወጡ የሰጠችው የጊዜ ገደብ ዛሬ ወይም ነገ ይጠናቀቃል። ሁኔታውን ከሥፍራው ሲዘግቡ የቆዩ ሁለት ጋዜጠኞች ከማስታወሻ ደብተራቸው እየገለጡ የዐይን እማኝ የኾኑበትን ውሎ ያስረዱናል
ዋሽንግተን ዲሲ —
ስለሺ ሽብሩ የዶቼ ቨለ የሪያድ ዘጋቢ ነው። ነብዩ ሲራክም የቀድሞ የዶቼ ቨለ የጅዳ ዘጋቢ ነበር። ሁለቱም በሳዑዲ አረቢያ ያለውን ሁኔታ ሲከታተሉ ቆይተዋል ስለ ሁኔታው ከጽዮን ግርማ ጋር ተወያየተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5