“ኢ.ሰ.መ.ኮ የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ይላክካል” ዶ/ር መረራ ጉዲና

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር መረራ ጉዲና

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ለማላከክ ይሞክራል ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ።

የሕዝቡን ሰላማዊና ሕገ መንግሥታዊ ጥያቄ በመንጠቅ እልቂትና የንብረት ውድመት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል ሲል ሪፖርቱ ተቃዋሚዎችን ይወነጅላል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

“ኢ.ሰ.መ.ኮ የመንግሥትን ጥፋት በተቃዋሚዎች ላይ ይላክካል” ዶ/ር መረራ ጉዲና