የበዓል ገበያ እንደተወደደባቸው የሐዋሳ ሸማቾች ገለፁ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የበዓል ገበያ እንደተወደደባቸው የሐዋሳ ሸማቾች ገለፁ

የአዲሰ ዓመት ገበያ ጭማሪ አሳይቷል ሲሉ በሲዳማ ክልል የሐዋሳ ከተማ ነዋሪዎችና ሸማቾች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

የዋጋው ጭማሪ ሆነ ተብሎ ያለበቂ ምክንያት የተደረገ ሲሉም ሸማቾች አስረድተዋል።