ጉማ ሽልማት

Your browser doesn’t support HTML5

ማክሰኞ ምሽት የተካሄደው አመታዊው የኢትዮጵያ የፊልም ሽልማት "ጉማ ሽልማት" በተለያዩ የፊልም ዘርፎች ብቃታቸውን ላሳዩ ኢትዮጵያዊ የፊልም ባለሙያዎች ሽልማት ሰጥቷል።