አዲስ አበባ —
በጋምቤላ ክልሉ በግብርና ዘርፍ የተሠማሩ ባለሃብቶች የአካባቢውን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሃብት ለረዥም ጊዜ ሊጎዳ የሚችል አድራጎት እየፈፀሙ ናቸው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለግብርና ሚኒስቴር የማሳሰቢያ ደብዳቤ ፅፈዋል፡፡
በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ የሸከቾ ብሔረሰብ አባላት ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ጥያቄ ቢያቀርቡም ምላሽ ጥያቄአቸው ምላሽ አለማግኘቱን አመልክተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በጋምቤላ ክልሉ በግብርና ዘርፍ የተሠማሩ ባለሃብቶች የአካባቢውን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሃብት ለረዥም ጊዜ ሊጎዳ የሚችል አድራጎት እየፈፀሙ ናቸው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለግብርና ሚኒስቴር የማሳሰቢያ ደብዳቤ ፅፈዋል፡፡
በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ የሸከቾ ብሔረሰብ አባላት ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ጥያቄ ቢያቀርቡም ምላሽ ጥያቄአቸው ምላሽ አለማግኘቱን አመልክተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡