የጋምቤላ ፕሬዚዳንት ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዘ የተፈጥሮ ጉዳት አቤቱተ አሰሙ

  • መለስካቸው አምሃ

St. Louis County Police Chief Jon Belmar indicates where one of the police officers was shot during protests early Thursday, during a press conference in Clayton, Mo.




ጋምቤላ


Your browser doesn’t support HTML5

የጋምቤላ ፕሬዚዳንት ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዘ የተፈጥሮ ጉዳት አቤቱተ አሰሙ


በጋምቤላ ክልሉ በግብርና ዘርፍ የተሠማሩ ባለሃብቶች የአካባቢውን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሃብት ለረዥም ጊዜ ሊጎዳ የሚችል አድራጎት እየፈፀሙ ናቸው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለግብርና ሚኒስቴር የማሳሰቢያ ደብዳቤ ፅፈዋል፡፡

በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ የሸከቾ ብሔረሰብ አባላት ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ጥያቄ ቢያቀርቡም ምላሽ ጥያቄአቸው ምላሽ አለማግኘቱን አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡