ቤተ-እሥራኤላውያን፣ ራስ ተፈሪያን እና ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረጉ ሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲሰጣቸው መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
ቤተ-እሥራኤላውያን፣ ራስ ተፈሪያን እና ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረጉ ሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የተውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲሰጣቸው መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የዚህ መብት ተጠቃሚ የሚሆኑት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ቪዛ አይጠየቁም፣ ለመቆየትም የመኖሪያ ፈቃድም አያስፈልጋቸውም፡፡ ሌሎች መብቶችም ይኖሯቸዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ትውልደ ኢትዮጵያ ላልሆኑ ሦስት ማኅበረሰቦች መታወቂያ እንዲሰጥ ወሰነ