ክፍል 1፡ የኢትዮጲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ የሰጡት ቃለ-ምልልስ

የኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም [ከፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ ፎቶ]

የኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በልዩ ልዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ጋር ተወያይተዋል።

የኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በአፍሪቃ ቀንድ የጸጥታ ሁኔታ በወቅቱ ድርቅና የምግብ እጥረትን በተመለከተ መንግስታቸው የወሰደውን እርምጃ እንዲሁም፣ በቅርቡ በፖሊሲ ጥናት ምርምር ማእከልና በሰው ሃብት ሚንስቴር የቀረበው የጥናት ውጤት ላይ ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ነበር።

የሰጥዋቸውን መልሶች ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ የሰጡት ቃለ-ምልልስ