በኢትዮጵያ የአስችኳይ ረድኤት ፈላጊዎች ቁጥር 8.2 ሚልዮን የደረሰ ሲሆን ወደ $596. 4 ሚልዮን ዶላር የሚሆን እርዳታ እንደሚያስፈልግ ታወቀ።
አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ የእለት ደራሽ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 8.2 ሚልዮን እንደደረሰ መንግስትና አጋር ለጋሾች በአንድነት ይፋ አደረጉ። አሁን የሚያስፈልገው እርዳታ $596. 4 ሚልዮን ዶላር መድረሱ ታወቀ።
የአዲስ አበባው ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ ከላከው ዘገባ ዝርዝሩን ለመስማት የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የአስችኳይ ረድኤት ፈላጊዎች ቁጥር 8.2 ሚልዮን ደረሰ /ርዝመት - 3ደ54ሰ/