ኢትዮጵያ ውስጥ በዚህ ዓመት 8.3 ሚሊዮን ሰው አስቸኳይ ምግብ ነክና ሌላ ዕርዳታ የሚጠብቅ እንደሆነ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሺን ይፋ አደረገ።
አዲስ አበባ —
ዕርዳታውን ለመቅረብም ከ28 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡
መንግሥትም ሆነ አጋሮቹ ትኩረታቸውን ከዕርዳታው ወደ ዘላቂ ልማት ሥራዎች እንዲያደርጉ ኮሚሺነሩ ጥሪ አቅርበዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋት ተገለፀ