ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋት ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ
ኢትዮጵያ ውስጥ በዚህ ዓመት 8.3 ሚሊዮን ሰው አስቸኳይ ምግብ ነክና ሌላ ዕርዳታ የሚጠብቅ እንደሆነ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሺን ይፋ አደረገ።

ዕርዳታውን ለመቅረብም ከ28 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡

መንግሥትም ሆነ አጋሮቹ ትኩረታቸውን ከዕርዳታው ወደ ዘላቂ ልማት ሥራዎች እንዲያደርጉ ኮሚሺነሩ ጥሪ አቅርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋት ተገለፀ