የአውሮፓ ኅብረት፣ ከኢትዮጵያ የሚላክ የአበባ ምርት፣ የ“እሳት ራት” ከሚባለው ተባይ የጸዳ መሆኑን ለማረጋገጥ የናሙና መጠኑን በመጨመር ፍተሻ እና ቁጥጥር ለማድረግ መወሰኑን፣ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾች እና ላኪዎች ማኅበር አስታወቀ፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአውሮፓ ኅብረት ውሳኔ የኢትዮጵያ አበባ አምራቾችን አስግቷል
የአውሮፓ ኅብረት፣ ከኢትዮጵያ የሚላክ የአበባ ምርት፣ የ“እሳት ራት” ከሚባለው ተባይ የጸዳ መሆኑን ለማረጋገጥ የናሙና መጠኑን በመጨመር ፍተሻ እና ቁጥጥር ለማድረግ መወሰኑን፣ የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾች እና ላኪዎች ማኅበር አስታወቀ፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።