የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ

  • እስክንድር ፍሬው

የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ



ኔልሰን ማንዴላ


Your browser doesn’t support HTML5

የኔልሰን ማንዴላ አሠልጣኝ፣ ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ


እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1962 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለኔልሰን ማንዴላ ወታደራዊ ሥልጠና ስትፈቅድ የማሠልጠኑን ኃላፊነት የተወጡት ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔ ትውስታቸውን ለቪኦኤ አካፍለዋል።

ሥልጠናው “እጅግ ምሥጢራዊ ነበር” ይላሉ የ77 ዓመቱ ጡረተኛ ኮሎኔል።

ኮሎኔል ፈቃዱ ዋኬኔን በአዲስ አበባ መኖርያ ቤታቸው ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ያዘጋጀው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡