የአቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠው

  • መለስካቸው አምሃ
የኢትዮጵያ ፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአቶ ሃብታሙ አያሌውን ሠበር ችሎት መሰረት በማድረግ ያቀረቡትን አቤቱታ ለሌላ ጊዜ ቀጥሯዋቸዋል።

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ባቀረቡት አቤቱታ የማረሚያ ቤቱን መልስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።

ለሠበር ችሎቱ ያቀረቡት አቤቱታም ለሌላ ጊዜ ተቀጥሯዋል።

መለስካቸው አምሃ ሂደቱን ተከታትሎ የላከውን ዘገባ ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠው