በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስን ስለማቋረጥ የሚደነግግ ዐዋጅና የሕክምና ባለሞያዎች አስተያየት

ፎቶ ፋይል፦ አዲስ አበባ

የልብ እና የመተንፈሻ አካላት የአሠራር ሥርዓት መመለስ በማይችልበት ደረጃ ሥራቸውን ሲያቆሙ፣በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስን እንዲቋረጥ ተወስኗል። ይህን ሁኔታ የሚደነግግ ዐዋጅ ባለፈው ሳምንት በምክር ቤት ጸድቋል።

በዚህ ጉዳይ ላይ የተለያዩ አካላት የሰጡት አስተያየት የተካተተበት ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

በመሣሪያ ላይ የተመሠረተ አተነፋፈስን ስለማቋረጥ የሚደነግግ ዐዋጅና የሕክምና ባለሞያዎች አስተያየት