የስደተኞቹ ተደጋጋሚ ጥያቄ በእስራኤል

Your browser doesn’t support HTML5

ስደተኞችን የሚመለከተውን የእስራኤልን ህግ በመቃወም ከሃያ ሺህ የሚበልጡ ሰዎች በቴላቪቭ አቅራቢያ ቅዳሜ ምሽት ለሶስተኛ ጊዜ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ።የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁ በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ወደ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ በ3 ወር ጊዜ እስራኤልን ለቀው እንዲወጡ ሃገሪቱ ትዕዛዝ ካስተላለፈች 2 ወራት ተቆጥረዋል።በእስራኤል ሆሎት የስደተኛ ማቆያ ጣቢያ ከሚገኙት ኤርትራውያን ስደተኞች መካከል አንዱ ተከስተ የማነህ ስለሰላማዊ ሰልፉ በአጭሩ ገልጾልናል ።