ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር መሥመር ተከፈተ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር የየብስ መሥመር ዛሬ ታኅሳሥ 29/2011 ዓ.ም በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና በኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በይፋ ተከፍቷል፡፡