የኤርትራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

ኢትዮ - ኤርትራ

የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡

የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡ የልዑካን ቡድኑ ጉብኝቱን አጠናቆ ወደ ኤርትራ ተመልሷል፡፡ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም በቅርቡ እንደሚገናኙ ይጠበቃል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉ ተገለፀ