ምርጫ 2007 በግንቦት 7 ዐይን፤

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ - የግንቦት ሰባት ሊቀመንበር

"ይሄ ምርጫ የምርጫን ትርጉም ከማራከስ ያለፈ ትርጉም ኣይኖረውም።” ዶክተር ብርሃኑ ነጋ።

የግንቦት ሰባቱ ሊቀ መንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ሂደትና ሌሎች ተዛማች ጉዳዮች ዙሪያ ከአሜሪካ ድምጽ የእንጊለዝኛ አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ።