በደቡብ ኢትዮጵያ በጠናው ድርቅ የእንስሳት ሞት እና የሰዎች ጤና ከፍቷል

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ኢትዮጵያ በጠናው ድርቅ የእንስሳት ሞት እና የሰዎች ጤና ከፍቷል

ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ዝናም አለመዝነቡን ተከትሎ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ የእንስሳት ሞት እንደ ቀጠለ ነው፡፡

የአካባቢው ባለሥልጣናት፣ ረኀብ፣ አስከፊ የጤና ችግር ያስከተለባቸው፣ ከመቶ በላይ ሕፃናት፣ አረጋውያንና ነፍሰ ጡሮች እንዳሉ አስታውቀዋል፡፡

ዘገባው የሮይተርስ ነው፤ ኤደን ገረመው ወደ ዐማርኛ መልሳዋለች።