ቀጠዩ ዓመት ሌላ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው ይላል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኤጄንሲ፣ ዘንድሮን ጨምሮ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የተከሰተው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን የእርዳታ ጥገኛ አድርጎ ቆይቷል፡፡
አዲስ አበባ —
ቀጠዩ ዓመት ሌላ የድርቅ ዓመት እንደማይሆን ለመናገር ጊዜው ገና ነው ይላል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኤጄንሲ፣ ዘንድሮን ጨምሮ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የተከሰተው ድርቅ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን የእርዳታ ጥገኛ አድርጎ ቆይቷል፡፡
ብሄራዊ የሜትሮሎጂ ኤጀንሲ ቀደም ሲል እንደተነበየውም የዘንደሮው የክረምት ዝናብ በታሰውበውና በመደበኛው መንገድ ቀጥሏል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5