በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኡማር አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኦማር አስታወቁ፡፡
ከተረጂዎቹ አንዳንዶቹ እንደገለፁትም ድርቁ የነበሯቸውን እንስሳት አሳጥቷቸዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ከዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲና ዩኤስኤአይዲ የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎች ደግሞ ድርቁ ያስከተለውን ጉዳትና የዕርዳታ እንቅስቃሴዎችን በስፍራው በመገኘት ጎብኝተዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5