የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጎበኘ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ሲጎበኝ

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኡማር አስታወቁ፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኦማር አስታወቁ፡፡

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ሲጎበኝ

ከተረጂዎቹ አንዳንዶቹ እንደገለፁትም ድርቁ የነበሯቸውን እንስሳት አሳጥቷቸዋል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጎበኘ

ከዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲና ዩኤስኤአይዲ የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎች ደግሞ ድርቁ ያስከተለውን ጉዳትና የዕርዳታ እንቅስቃሴዎችን በስፍራው በመገኘት ጎብኝተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ድርቅ በአሜሪካ ባለሥልጣናት ተጎበኘ