ዜና የመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል ሴፕቴምበር 26, 2024 ኬኔዲ አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል አስተያየቶችን ይዩ የ2017 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች ተከብሯል። በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ የተካሄደውን የበዓሉን አከባበር የተከታተለው ዘገቢያችን ከአዲስ አበባ ነው።