የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ፡ “በሕገወጥ መንገድ ሲደረግ የነበረው የመብት ጥሰት በሕጋዊ መንገድ ሊደረግ ነው” ተወያዮቹ

አቶ አለማየሁ ዘመድኩን እና ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ

በኢትዮጵያ ከቅዳሜ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግና ለስድስት ወር እንደሚዘልቅ ይፋ ስለሆነው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ሁለት እንግዶች አነጋግረናል።

የቀድሞው የፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና መምሪያ ኃላፊ ፤ የህግ ባለሞያ አቶ አለማየሁ ዘመድኩን እና የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኛ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋችና የሕግ ባለሞያ ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ ናቸው።

ያነጋገረቻቸው ጽዮን ግርማ ነች ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ፡ “በሕገወጥ መንገድ ሲደረግ የነበረው የመብት ጥሰት በሕጋዊ መንገድ ሊደረግ ነው” ተወያዮቹ