ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ

  • መለስካቸው አምሃ

የፌደራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል

የሕዳሴው ግድብ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፣ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ፡፡

የሕዳሴው ግድብ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የነበሩት ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፣ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ፡፡ ወደዚሁ ድርጊት የገፏቸው ምክንያቶች ግን ከሥራቸው ጋር የተያያዙ ለመሆናቸው ፍንጭ ከማግኘት የዘለለ ውጤት እንዳልተገኘና ለዚህም ሰፊ ጊዜ እንደሚያስፈልግ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሺነር ጄነራል አስታወቁ፡፡

ሰኔ 16 ቀን በመስቀል አደባባይ የተፈፀመው የቦንብ ጥቃት ምርመራም ገና ከፍፃኔ እንዳልደረሰ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ራሳቸውን እንዳጠፉ ፖሊስ አረጋግጫለሁ አለ