የአቶ ኤልያስ ገብሩ የፍ/ቤት ውሎ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ ኤልያስ ገብሩ

የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ፍትሃ ብሄር ችሎት የአቶ ኤልያስ ገብሩ አካልን ነፃ የማድረግ አቤቱታ ውድቅ አደረገ፡፡

የከሳሽ ጠበቃ ለበላይ ፍ/ቤት የይግባኝ አቤቱታቸውን እንደሚያቀርቡ አስታወቁ፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአቶ ኤልያስ ገብሩ የፍ/ቤት ውሎ