የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርኔት አምደኞቹ በነ ሶሊያና ሽመልስና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ዛሬ ውሳኔ ሰጠ፡፡
አዲስ አበባ —
የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርኔት አምደኞቹ በነ ሶሊያና ሽመልስና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ዛሬ ውሳኔ ሰጠ፡፡
አንደኛ ተከሳሽ ሶሊያና ሽመልስና አቤል ዋበላን በተመለከተ የታች ፍርድ ቤቱን ውሳኔ ሲያፀና ናትናኤል ፈለቀንና አጥናፉ ብርሃኔን በሌላ የሕግ አንቀፆች እንዲከላከሉ ወስኗል፡፡ በውሳኔው ላይ ለሰበር ችሎት አቤት እንደሚሉ ጠበቃው አስታውቀዋል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በዞን ዘጠኝ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ተሰጠ