በዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ

  • መለስካቸው አምሃ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስድሥተኛ ፍትሐብሔር ችሎት የፍርድ ባለመብቶች በሆኑ ዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስድሥተኛ ፍትሐብሔር ችሎት የፍርድ ባለመብቶች በሆኑ ዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

የፍርድ ባለመብቶች ጠበቃ አፈፃፀሙን አላግባብ ዘግይቷል ይላሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ