በቀድሞ ሜቴክ ኃላፊ ጠበቆችና በመርመሪ ፖሊስ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀጠሮ ሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ
ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡

በሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ መርማሪ ፖሊስ ዳይሬከተሩ የተጠረጠሩባቸውን ህገወጥ ግዥዎች ለይቶ፣ ለፍርድ ቤት በጹሑፍ ማቅረቡ ታወቀ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በቀድሞ ሜቴክ ኃላፊ ጠበቆችና በመርመሪ ፖሊስ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀጠሮ ሰጠ