ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡
አዲስ አበባ —
በሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ መርማሪ ፖሊስ ዳይሬከተሩ የተጠረጠሩባቸውን ህገወጥ ግዥዎች ለይቶ፣ ለፍርድ ቤት በጹሑፍ ማቅረቡ ታወቀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5