በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ያለው ክርክር

  • መለስካቸው አምሃ

ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ባለው ክርክር፣ የዕግድ ትዕዛዙን አነሳ፡፡

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ባለው ክርክር፣ የዕግድ ትዕዛዙን አነሳ፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት ለቆየው የበታች ፍ/ቤት ውሳኔ እንዲሰጥበትም ልኳል፡፡

ከፍተኛው ፍ/ቤት ጉዳዩን ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ያለው ክርክር