አዲስ አበባ —
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ አምስተኛ የወንጀል ችሎት በአቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ እንዲሁም አንዳንድ ተዋቂ ባለሃብቶች ላይ አቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክሥ በመደበኛው የሕግ ሥነ-ሥርዓት መሠረት እንደሚመለከተው ወሰነ።
የአንደኛውን ተከሣሽ የአቶ መላኩ ፈንታን ጉዳይ መመልከት ይችል እንደሆነ ለመወሰን ግን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሙስና ክሥ የፍርድ ቤት ውሎ
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ አምስተኛ የወንጀል ችሎት በአቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ እንዲሁም አንዳንድ ተዋቂ ባለሃብቶች ላይ አቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክሥ በመደበኛው የሕግ ሥነ-ሥርዓት መሠረት እንደሚመለከተው ወሰነ።
የአንደኛውን ተከሣሽ የአቶ መላኩ ፈንታን ጉዳይ መመልከት ይችል እንደሆነ ለመወሰን ግን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡