የሙስና ክሥ የፍርድ ቤት ውሎ

  • መለስካቸው አምሃ
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን

ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን




Your browser doesn’t support HTML5

የሙስና ክሥ የፍርድ ቤት ውሎ


የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ አምስተኛ የወንጀል ችሎት በአቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ እንዲሁም አንዳንድ ተዋቂ ባለሃብቶች ላይ አቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክሥ በመደበኛው የሕግ ሥነ-ሥርዓት መሠረት እንደሚመለከተው ወሰነ።

የአንደኛውን ተከሣሽ የአቶ መላኩ ፈንታን ጉዳይ መመልከት ይችል እንደሆነ ለመወሰን ግን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡