የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ለገሰ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ለገሰ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ለገሰ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሶማሌ ክልል መንግስት ተፈናቃዮች 35 ሚሊዮን 167ሺ ብር ለገሰ፡፡ ትላንት በጂጂጋ ከተማ የፕሬዚደንት ፅ/ቤት አዳራሽ በተካሄደው ስነስርዓት ላይ የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ባጫ ጊና ለሶማሌ ክልል ርእሰመስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ አስረክበዋል፡፡

በወቅቱ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ክልላቸው ሩብ ሚሊዮን ገደማ ተፈናቃዮችን ወደቀያቸው መመለሱን ተናግረዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ለገሰ