ረዳት አብራሪ ኃይለመድኅን አበራ ተከሰሰ

  • መለስካቸው አምሃ

ኃይለመድኅን አበራ


የኢትዮጵያ አየር መንገድ

Your browser doesn’t support HTML5

ረዳት አብራሪ ኃይለመድኅን አበራ ተከሰሰ


የፌደራሉ አቃቢ ሕግ ከሁለት ወራት በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውን አይሮፕላን ወደ ጄኔቭ ከተማ በወሰደው ረዳት አብራራ ኃይለመድኅን አበራ ላይ ክሥ መሠረተ፡፡

አቃቢ ሕግ ኃይለመድኅንን የከሰሰው በማገት ወንጀል ነው፡፡

በመቶ ሺሆች ዩሮ የሚገመት ጉዳት መድረሱም በክሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡