መንግሥትና ሌሎች ባለድርሻ አካሎች ከሁሉ አስቀድመው በሀገር ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን እንዲሰሩ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ /ኢዜማ/ጥሪ አቀረበ፡፡
አዲስ አበባ —
በሲዳማ ዞንም ይሁን እና በሌሎች ሀገሪቱ ክፍሎች ችግር የፈጠሩ ኃይሎችንም ጉዳይ መንግሥት አጣርቶ ለህግ እንዲያቀርባቸው ጠየቀ፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢዜማ መግለጫ