አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያ በቢሊዮኖች ብር የሚቆጠር ገንዘብ በተለያዩ ምክንያቶች ማጣቷን ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ አስታወቁ፡፡
ዋና ኦዲተሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የ2005 በጀት ዓመት ሂሣብ ሪፖርት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ሂሣባቸውን በወቅቱ ዘግተው ለኦዲት አለማቅረባቸውም እየተባባሰ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዝርዝር ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ቢሊዮኖች አጥታለች
ኢትዮጵያ በቢሊዮኖች ብር የሚቆጠር ገንዘብ በተለያዩ ምክንያቶች ማጣቷን ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ አስታወቁ፡፡
ዋና ኦዲተሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የ2005 በጀት ዓመት ሂሣብ ሪፖርት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ሂሣባቸውን በወቅቱ ዘግተው ለኦዲት አለማቅረባቸውም እየተባባሰ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዝርዝር ያዳምጡ፡፡