ኢትዮጵያ ቢሊዮኖች አጥታለች

  • መለስካቸው አምሃ

ጠቅላይ ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ ለፓርላማው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት - ሚያዝያ 14 / 2006 ዓ.ም (የፎቶ ምንጭ - አፍሪካ ሪቪው / ኬንያ)


Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ቢሊዮኖች አጥታለች


ኢትዮጵያ በቢሊዮኖች ብር የሚቆጠር ገንዘብ በተለያዩ ምክንያቶች ማጣቷን ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ አስታወቁ፡፡

ዋና ኦዲተሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የ2005 በጀት ዓመት ሂሣብ ሪፖርት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ሂሣባቸውን በወቅቱ ዘግተው ለኦዲት አለማቅረባቸውም እየተባባሰ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዝርዝር ያዳምጡ፡፡