ሰማያዊ ፓርቲ በመንግሥቱ ላይ ወቀሣ አሰማ

  • እስክንድር ፍሬው

ሰማያዊ ፓርቲ



አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር

Your browser doesn’t support HTML5

ሰማያዊ ፓርቲ በመንግሥቱ ላይ ወቀሣ አሰማ


ኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ የተለያዩ ችግሮች በመንግሥቱ የተሣሣቱ ፖሊሲዎች ምክንያት የተፈጠሩ ናቸው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ክሥ አሰማ፡፡

ለችግሮቹም በአስቸኳይ መፍትኄ እንዲሰጥ፣ ካለበለዚያ ሥልጣኑን እንዲለቅቅ የሚጠይቅ ሰልፍ እጠራለሁም ብሏል፡፡

መንግሥት በበኩሉ “አሉ” ስለሚባሉት ችግሮች የሚቀርቡት ክሦች የተጋነኑ ናቸው ይላል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡