ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ምክርቤት ቋሚ ያልሆኑ አባል ለመሆን ዛሬ ተመርጣለች። በ185 ድምፅ የተመረጠች ስትሆን የሚያስፈልገው 127 ድምፅ እንደነበረም ታውቋል።
ዋሽንግተን —
ስዊድንና ቦሊቭያም በጸጥታው ምክርቤት ለሁለት አመታት ያህል ቋሚ ያልሆኑ አባላት ሆነው ያገለግላሉ።
ሌሎች ቋሚ ያልሆኑ አምስት አባላት ግብጽ፡ጃፓን፡ሴኔጋል፡ኡክሬንና ኡራጋይም ተመርጠዋል።
Your browser doesn’t support HTML5