የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የውጭ አባላትን የማደራጀት እንቅስቃሴ በሚጀመርበት ጊዜ ከሃገር ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ግዩራን በመሳተፍ እንዲያግዙ ፓርቲው ጥሪ አስተላልፏል።
ኢዜማ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው በካሊፎርኒያዪቱ ሎስ እንጀለስ ከተማ ባካሄደው ህዝባዊ ውይይት ላይ ነው።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5