ኢዜማ በሎስ አንጀለስ

ኢዜማ

የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የውጭ አባላትን የማደራጀት እንቅስቃሴ በሚጀመርበት ጊዜ ከሃገር ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ግዩራን በመሳተፍ እንዲያግዙ ፓርቲው ጥሪ አስተላልፏል።

ኢዜማ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው በካሊፎርኒያዪቱ ሎስ እንጀለስ ከተማ ባካሄደው ህዝባዊ ውይይት ላይ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢዜማ በሎስ አንጀለስ