አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
የአዋሽ መጥለቅለቅ ሰላሣ ሺህ አፈናቀለ
አዋሽ ሞልቶ ባስከተለው መጥለቅለቅ ሳቢያ ከሰላሣ ሺህ በላይ ሰው ተፈናቅሏል፡፡
በሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ፤ ለጊዜው መጠኑ ባልታወቀ ንብረት ላይ ግን ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
ለውኃ ሙላቱ ምክንያት የሆነው በአካባቢው ደጋማ ሥፍራዎች የጣለውን ከባድ ዝናም ያስከተለው ጎፍርፍ መሆኑ ታውቋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡