አዲስ አበባ —
አራዳ ፍርድ ቤት
Your browser doesn’t support HTML5
የእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው የሃቢየስ ኮርፐስ አቤቱታ ውድቅ ተደረገ
የፌዴራሉ አንደኛ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ ፍትሃብሄር ችሎት እነ አቶ ሃብታሙ አያሌው የተያዙት በህግ መሠረት ስለሆነ “አካልን ነፃ የማውጣት ጥያቄአችው ውድቅ ነው” አለ።
የጊዜ ቀጠሮ ወደሰጠው ፍርድ ቤት በመሄድ ለደንበኞቻቸው ህገ መንግሥታዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው ጥረት እንደሚያደርጉ የታሣሪዎቹ ጠበቃ ተናግረዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡