ኢትዮጵያ ለዓባይ ግድብ ግንባታ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሾመች

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል

ኢትዮጵያ ለዓባይ ግድብ ግንባታ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሾመች

ባለፈው ሐምሌ 19 ቀን በተገደሉት ዋና ሥራ አስኪያጅ ስመኘው በቀለ ቦታ፣ ምክትላቸው የነበሩት ኤፍሬም ወልደ ኪዳን ናቸው የተሾሙት።