ዜና ኢትዮጵያ ለዓባይ ግድብ ግንባታ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሾመች ኦገስት 13, 2018 ቪኦኤ ዜና ፎቶ ፋይል አስተያየቶችን ይዩ ኢትዮጵያ ለዓባይ ግድብ ግንባታ አዲስ ሥራ አስኪያጅ ሾመች ዋሺንግተን ዲሲ — ባለፈው ሐምሌ 19 ቀን በተገደሉት ዋና ሥራ አስኪያጅ ስመኘው በቀለ ቦታ፣ ምክትላቸው የነበሩት ኤፍሬም ወልደ ኪዳን ናቸው የተሾሙት።