የጥንት አውሮፕላኖች የበረራ ውድድር በአፍሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞ ወይንም የጥንት አውሮፕላኖች በአስር የአፍሪካ ሀገሮች ሰማይ ላይ የበረራ ውድድር ለማካሄድ እሁድለት ኬንያ አርፈው ነበር። ከደቡብ አፍሪካ የተነሱት ጥንታዊ አውሮፕላኖች መካከል የሚደረገው የበረራ ውድድር ዋና አላማ ለተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ(UNICEF) ፣ ለብሄራዊ አእዋፋት የዱር እንስሳት ጥበቃ እንዲሁም ዘርን በመዝራት ደንን መልሶ በማልማት ላይ ለሚገኘው ቡድን የእርዳታ ገንዘብን ለማሰባሰብ ነው።