አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራባዊያን መንግሥታት እርዳታና በኢትዮጵያ መንግሥት ድጋፍ በመንቀሳቀስ ላይ ያለው የሀገራዊ ተጠያቂነት ምርሃ ግብር በመንግሥት ለኅብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ መርዳቱ ተገልጿል።
በአገልግሎት ሰጭዎችና ተቀባዮች መካከል የተሻለ መግባባት እንደፈጠረም ተገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡